Announcement በልደታ ክ/ከተማ በሚገኙ ሁሉም የመንግስትና የግል ት/ቤቶች የ2018 የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ሂደት በይፋ ተጀምራል፡፡

በልደታ ክ/ከተማ በሚገኙ ሁሉም የመንግስትና የግል ት/ቤቶች የ2018 የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ሂደት በይፋ ተጀምራል፡፡

20th September, 2025

 በማስጀመሪያ መርሀ ግብሩ የልደታ ክፍለ ከተማ ስራ አስፈጻሚ ልዕልቲ ግደይ ፣ የትምህርት ቢሮ አማካሪ አቶ ጥላሁን ፍቃዱ ፣ ሌሎች አመራሮች በመገኘት የመማር ማስተማር ሂደቱን ተዘዋውረው ተመልክተዋል።

የ2018 የትምህርት ዘመን የመመር ማስተማር ሂደት በክፍለ ከተማው በሚገኙ ሁሉም የመንግስትና የግል ት/ቤቶች ተጀምረዋል።

በክ/ከተማውም ለተማሪዎች ውጤት መሻሻል ከዘርፉ ባለድርሻች ጋር በቅንጅት መሰራት እንዳአለበት ተነስቷል፡፡

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! 

https://linktr.ee/aacaebc

.

Copyright © All rights reserved.