Welcome to AACEB
+913222224
|
info.aaceb@addislearning.edu.et
|
Help center
Home
Calender
Authentication & Equivalency
Survey
Announcement
Back
Announcement
News
Notice Board
Event
Promotion Form
Regional/National Result Submission Form
More
Online Admission
Resource
Publication
Policy&Strategy
Educational Statics
Legal Document
Gallery
Support
Submit Ticket
My Tickets
Service
About
Contact Us
Status
Schools
Login
Announcement
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የትምህርት በሬዲዮ ስርጭት ነገ ይጀምራል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የትምህርት በሬዲዮ ስርጭት ነገ ይጀምራል፡፡
22nd September, 2025
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የትምህርት በሬዲዮ ከነገ እለት ማለትም ከ12/1/2018 ዓ.ም ጀምሮ መሰራጨት የሚጀምር መሆኑ ተገለጸ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ሀላፊና የዘርፉ አስተባባሪ አቶ ዲናኦል ጫላ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን ትምህርት በሬዲዮ ከነገ እለት ጀምሮ መሰራጨት የሚጀምር መሆኑ የገለጹ ሲሆን የሬዲዮ ትምህርቱ ለመደበኛ ትምህርቱ አጋዥ እና ተማሪዎች በቀላሉ መረዳት እንዲችሉ አቅም የሚሆን መሆኑን ተናግረዋል፡፡ አያይዘዉም የትምህርት ስርጭቱን በመጣው የሬዲዮ ትምህርት ስርጭት መርሀ ግብር መሰረት ተማሪዎች በአግባቡ እንዲከታተሉት ማድረግ ላይ መምህራን ፣ የትምህርት ባለሙያዎች ፣ ሱፕርቫይዘሮችና የትምህርት አመራሮች ትልቅ ሀላፊነት የተጣለባቸው መሆኑን ተናግረዋል፡፡
ሀላፊው አክለዉም በመጀመሪያው ወሰነ ትምህርት ላይ 15 እና በሁለተኛው ወሰነ ትምህርት ላይ 15 በጥቅሉ 30 ትምህርቶች የሚሰራጩ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
.