በአረፋ በዓል ምክንያት በቀን 9/10/2016 ዓ.ም ሳይሰጥ የዋለው የሬሜዲያል ፈተና ሰኞ (በ10/10/2016 ዓ.ም) በፊዚክስ እና ማክሰኞ (በ11/10/2016 ዓ.ም) በኬሚስትሪ ፈተና እንደሚቀጥል እናሳውቃለን፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር
(ሰኔ 9/2016 ዓ.ም)
Copyright © 2025 All rights reserved.
A one-time code has been sent to the email you provided. Please enter the code below.